10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤
መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን
ፊት ያያሉ እላችኋለሁና።
11 የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጥቶአልና።
12 ምን ይመስላችኋል? ለአንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት
ከእነርሱም አንዱ ቢባዝን፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ትቶ ሄዶም
የባዘነውን አይፈልግምን?
13 ቢያገኘውም፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ካልባዘኑቱ ከዘጠና
ዘጠኙ ይልቅ በእርሱ ደስ ይለዋል።
14 እንደዚሁ ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱ እንዲጠፋ በሰማያት
ያለው አባታችሁ ፈቃድ አይደለም።
15 ወንድምህም ቢበድልህ፥ ሄደህ አንተና እርሱ ብቻችሁን
ሆናችሁ ውቀሰው። ቢሰማህ፥ ወንድምህን ገንዘብ
አደረግኸው፤
16 ባይሰማህ ግን፥ በሁለት ወይም በሦስት ምስክር አፍ ነገር
ሁሉ እንዲጸና፥ ዳግመኛ አንድ ወይም ሁለት ከአንተ ጋር
ውሰድ፤
17 እነርሱንም ባይሰማ፥ ለቤተ ክርስቲያን ንገራት፤ ደግሞም
ቤተ ክርስቲያንን ባይሰማት፥ እንደ አረመኔና እንደ ቀራጭ
ይሁንልህ።
18 እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ
የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈቱት ሁሉ በሰማይ የተፈታ
ይሆናል።
19 ደግሞ እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር በማናቸውም
በሚለምኑት ነገር ሁሉ ቢስማሙ በሰማያት ካለው ከአባቴ
ዘንድ ይደረግላቸዋል።
20 ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ
በመካከላቸው እሆናለሁና።
21 በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ ወደ እርሱ ቀርቦ። ጌታ ሆይ፥
ወንድሜ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ልተውለት? እስከ ሰባት ጊዜን?
አለው።
22 ኢየሱስ እንዲህ አለው። እስከ ሰባ ጊዜ ሰባት እንጂ እስከ
ሰባት ጊዜ አልልህም።
የመድኃኒት ንግድ ሥራዬን ለማስፋፋት በተጠቀምኩበት ብድር ለመርዳት ሚስተር ቤንጃን ከሚያስፈልጓቸው በላይ አልፈዋል ፡፡
ReplyDeleteእነሱ ለመስራት ወዳጃዊ ፣ ባለሙያ እና ፍጹም ዕንቁዎች ነበሩ ፡፡ እኔ ለማነጋገር ብድር የሚፈልግን ማንኛውንም ሰው እመክራለሁ ፡፡ Lfdsloans@outlook.com.WhatsApp ... +19893943740.